በኢትዮጵያ ባዮስፌሮች ዙሪያ የምክክር መድረክ ተካሄደ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ሰኔ 21, 2023 Post category:Uncategorized በኢትዮጵያ በሚገኙት ባዮስፌሮች ዙሪያ ማክሰኞ ሰኔ 13 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡የዬኔስኮ ፕሮግራም ልዩ ባለሙያ ዶ/ር ሳሙኤል ፓርቴይ የምክክር መድረኩን ዓላማና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ዶ/ር መለሰ ማርዮ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የመክፈቻ ንግግር አቅርበዋል፡፡የሁሉም ባዮስፌሮች ሪፖርት፣ የሰውና ተፈጥሮ ብሔራዊ ኮሚቴ እንዲሁም የባዮስፌር ሪዘርቭ ኔትዎርክ ሰነዶች ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን ቀጣይ አቅጣጫዎች ተቀምጠው የዕለቱ የምክክር መድረክ መጠናቀቁ ታውቋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ ሐምሌ 31, 2017 ብዝሀ ሕይወትና የስነ-ምህዳር አገልግሎት Biodiversity and Ecosystem Service Network (BES Net) ረቂቅ ሰነድ ቀረበ ጥር 5, 2024 የብሔራዊ ብዝሀ ሕይወት መድረክ ዉይይት ተካሄደ ጥር 11, 2024
በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ ሐምሌ 31, 2017
ብዝሀ ሕይወትና የስነ-ምህዳር አገልግሎት Biodiversity and Ecosystem Service Network (BES Net) ረቂቅ ሰነድ ቀረበ ጥር 5, 2024