You are currently viewing Exhibition Opens

ኤግዚቢሽን ተከፈተ

የዓለም አቀፉ የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል አከባበር አካል የሆነው ኤግዚቢሽን ግንቦት 12 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ተከፈተ፡፡

በኤግዚቢሽኑ ላይ ኢንስቲትዩቱ እያከናወናቸው ያሉ የምርምር ስራዎች ለዕይታ የቀረቡ ሲሆን አጋር አካላትም ዝግጅታቸውን አቅርበዋል፡፡ ኤግዚቢሽኑ እስከ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለህዘብ ክፍት ሆኖ ቆይቷል፡፡