የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀንን ለማክበር በበጀት እና ጉልህ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የስራ ክፍሎች፣ አመራሮችና የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የምስጋና ሰርተፍኬት ሰጠ። Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ግንቦት 23, 2025 Post category:Uncategorized የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀንን ለማክበር በበጀት እና ጉልህ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የስራ ክፍሎች፣ አመራሮችና የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የምስጋና ሰርተፍኬት ሰጠ።የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ በዓሉ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላገዙ ሁሉ ምስጋናቸውን ቸረዋል። ተጨማሪ ዜናዎች ሰባተኛው ዓመታዊ የኢትዮጵያ ባዮስፌሮች ሪዘርቭ ኔትወርክ መድረክ ተካሄደ ሚያዝያ 24, 2025 ብሔራዊ የፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ተደረገ ታህሳስ 1, 2023 ወቅታዊ ሀገራዊ ሰነድ እና የተቋሙ የ9ወር ሪፖርት ለውይይት ቀረበ ሚያዝያ 17, 2025