በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተደረገ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ታህሳስ 10, 2021 Post category:Uncategorized በኢትየጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ 2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ከኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ጋር ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቶ ማስረሻ የማነ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ ውይይቱን ዶ/ር መለሰ ማሪዮ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የመሩት ሲሆን ከሰራተኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ምላሾች ተሰጥተው ውይይቱ መጠናቀቁን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የብሔራዊ ብዝሀ ሕይወት መድረክ ዉይይት ተካሄደ ጥር 11, 2024 በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ ሐምሌ 31, 2017 ዘመናዊ የሆነ የመረጃ ቋት (ዳታቤዝ) አጠቃቀም ስልጠና ተሰጠ መጋቢት 18, 2022
በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ ሐምሌ 31, 2017