ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ግንቦት 19, 2025 Post category:Uncategorized የዓለም አቀፉን የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል አከባበር የተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አዳራሽ ተሰጠ፡፡ጋዜጣዊ መግለጫውን ዶ/ር ካርታ ካስኬ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር የሰጡ ሲሆን ከጋዜጠኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በቂ ምላሾች ተሰጥተው ፕሮግራሙ ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች በአዲስ መልክ በለማው ድረ-ገጽ ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጠ ጥቅምት 25, 2021 የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት የመጀመሪያዉን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ ሐምሌ 17, 2025 በብሔራዊ ሥነ ምህዳራዊ ግምገማ ምዘና ላይ አውደ ጥናት ተካሄደ የካቲት 28, 2018