የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀንን ለማክበር በበጀት እና ጉልህ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የስራ ክፍሎች፣ አመራሮችና የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የምስጋና ሰርተፍኬት ሰጠ። Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ግንቦት 23, 2025 Post category:Uncategorized የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀንን ለማክበር በበጀት እና ጉልህ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የስራ ክፍሎች፣ አመራሮችና የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የምስጋና ሰርተፍኬት ሰጠ።የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ በዓሉ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላገዙ ሁሉ ምስጋናቸውን ቸረዋል። ተጨማሪ ዜናዎች ዓለም አቀፉ የብዝሀ ሕይወት ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ ሰኔ 1, 2018 የሰውና ባዮስፌር ሪዘርቭ ብሔራዊ ኮሚቴ ዓመታዊ ስብሰባ ተካሄደ መጋቢት 12, 2024 የኢትዮጵያ ብዝኃ ህይወት እንስቲትዩት ሠራተኞች የጉለሌ ዕፅዋት ማዕከልን ጎበኙ ። ግንቦት 23, 2025