በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተደረገ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:December 10, 2021 Post category:Uncategorized በኢትየጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ 2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ከኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ጋር ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቶ ማስረሻ የማነ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ ውይይቱን ዶ/ር መለሰ ማሪዮ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የመሩት ሲሆን ከሰራተኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ምላሾች ተሰጥተው ውይይቱ መጠናቀቁን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የድህረ-2020 ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ማዕቀፍ ማስተዋወቂያ የምክክር መድረክ ተካሄደ August 25, 2023 የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ለሰራተኞቹ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ February 11, 2022 በእንስሳት ብዝሀ ሕይወት ጥበቃና ዘላቂ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር አውደ ጥናት ተካሄደ April 28, 2021
በእንስሳት ብዝሀ ሕይወት ጥበቃና ዘላቂ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር አውደ ጥናት ተካሄደ April 28, 2021