በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተደረገ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ታህሳስ 10, 2021 Post category:Uncategorized በኢትየጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ 2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ከኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ጋር ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቶ ማስረሻ የማነ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ ውይይቱን ዶ/ር መለሰ ማሪዮ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የመሩት ሲሆን ከሰራተኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ምላሾች ተሰጥተው ውይይቱ መጠናቀቁን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የክረምት በጎ ፍቃድ መርሀ-ግብር አከናወነ መስከረም 21, 2023 Biodiversity and Ecosystem Service Network (BES Net) ፕሮጀክት የዉይይት መድረክ ተካሄደ ታህሳስ 11, 2023 ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ተካሄደ ግንቦት 24, 2023