በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተደረገ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ታህሳስ 10, 2021 Post category:Uncategorized በኢትየጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ 2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ከኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ጋር ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቶ ማስረሻ የማነ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ ውይይቱን ዶ/ር መለሰ ማሪዮ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የመሩት ሲሆን ከሰራተኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ምላሾች ተሰጥተው ውይይቱ መጠናቀቁን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የብሔራዊ ብዝሀ ሕይወት መድረክ ዉይይት ተካሄደ ጥር 11, 2024 ዓለም አቀፍ የጸረ- ሙስና ቀን በዓል ተከበረ ታህሳስ 19, 2022 የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የ2025-2030 የኢትዮጵያ ብሄራዊ የብዝሀ ህይወት ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር (NBSAP) ሰነድን በአፍሪካ የአየር ንብረት መድረክ ላይ አቀረበ። መስከረም 9, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የ2025-2030 የኢትዮጵያ ብሄራዊ የብዝሀ ህይወት ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር (NBSAP) ሰነድን በአፍሪካ የአየር ንብረት መድረክ ላይ አቀረበ። መስከረም 9, 2025