በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተደረገ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ታህሳስ 10, 2021 Post category:Uncategorized በኢትየጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የ 2014 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ከኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ጋር ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቶ ማስረሻ የማነ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ ውይይቱን ዶ/ር መለሰ ማሪዮ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የመሩት ሲሆን ከሰራተኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ምላሾች ተሰጥተው ውይይቱ መጠናቀቁን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025 የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር ተከናወነ ሐምሌ 11, 2023 በብሔራዊ ሥነ ምህዳር ፕሮጀክት ዳሰሳ ዙሪያ ውይይት ተካሔደ ግንቦት 3, 2021
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025