የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:መጋቢት 18, 2022 Post category:Uncategorized የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች በኤች.አይ.ቪ የሚያዙ ህመምተኞች ቁጥር በእጥፍ መጨመሩ አሳሳቢ ነዉ ተባለ ታህሳስ 28, 2021 የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ሰውና ተፈጥሮ ስብሰባ በሃንግዙ ቻይና የኢትዮጵያን የአኝዋ ባዮስፌር ሪዘርቭ የዓለም ባዮስፌር ሪዘርቭ መረብ አድርጎ መረጠ። መስከረም 27, 2025 ሴሚናር ተካሄደ ሚያዝያ 3, 2024
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ሰውና ተፈጥሮ ስብሰባ በሃንግዙ ቻይና የኢትዮጵያን የአኝዋ ባዮስፌር ሪዘርቭ የዓለም ባዮስፌር ሪዘርቭ መረብ አድርጎ መረጠ። መስከረም 27, 2025