የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:መጋቢት 18, 2022 Post category:Uncategorized የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች በብሔራዊ ሥነ ምህዳራዊ ግምገማ ምዘና ላይ አውደ ጥናት ተካሄደ የካቲት 28, 2018 በማህበረሰብ ዘር ባንክ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በምስራቅ ወለጋ ዞን ተካሄደ መስከረም 26, 2017 የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት የመጀመሪያዉን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ ሐምሌ 17, 2025