የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:March 18, 2022 Post category:Uncategorized Post comments:0 Comments የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ July 31, 2017 ዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ስምምነት (ሲ.ቢ.ዲ.) የብር ኢዮቤልዩ (25 ኛው ዓመት) እየተከበረ ነው May 28, 2018 የደቂቅ አካላት ቴክኖሎጂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል May 28, 2018 አስተያየት ይስጡ Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional) Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
በጀነቲክ ሀብቶች ጥቅም ተጋሪነት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕጽዋት አጸድ ጠባቂዎችና ኢ-ዘቦታ ሰብሳቢዎች ጋር የምክክር መድረክ ከሐምሌ18- 19 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሄደ July 31, 2017