You are currently viewing The Ethiopian Biodiversity Institute (EBI) showcased the 2025-2030 Ethiopia’s National Biodiversity Strategy and Action Plan (NBSAP) at the Africa Climate Summit 2 Side Event.

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የ2025-2030 የኢትዮጵያ ብሄራዊ የብዝሀ ህይወት ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር (NBSAP) ሰነድን በአፍሪካ የአየር ንብረት መድረክ ላይ አቀረበ።

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የ2025-2030 የኢትዮጵያ ብሄራዊ የብዝሀ ህይወት ስትራቴጂ እና የድርጊት መርሃ ግብር (NBSAP) ሰነድን በአፍሪካ የአየር ንብረት መድረክ ላይ አቀረበ።

ሰነዱ በ19 ልዩ ኢላማዎች ዙሪያ የተዋቀረ፣ በ124 ዝርዝር ተግባራት የተደገፈ እና በ88 አመላካቾች የተዘጋጀ አጠቃላይ የስድስት አመት ስትራቴጂክ ማዕቀፍ ነው። ትግበራው በመስከረም 2018 ዓ.ም መጨረሻ ላይ በይፋ ይጀምራል።