የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:መጋቢት 18, 2022 Post category:Uncategorized የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች ወቅታዊ ሀገራዊ ሰነድ እና የተቋሙ የ9ወር ሪፖርት ለውይይት ቀረበ ሚያዝያ 17, 2025 የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት እና የዓለምአቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት በብዝሃ ሕይወት ጥበቃ እና ምርምር ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ ግንቦት 13, 2025 በአሳታፊ የተገኙ የስንዴ ዓይነቴዎች ብዜት ሥራ የመስክ ጉብኝት እና ውይይት ተካሄደ ነሐሴ 2, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት እና የዓለምአቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት በብዝሃ ሕይወት ጥበቃ እና ምርምር ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ ግንቦት 13, 2025