የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:March 18, 2022 Post category:Uncategorized የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች ኢንስቲትዩቱ ለሀገሪቱ ልዩ እንደሆኑ በሚታወቁ የዱር እና በውሃ ውስጥ እንስሳት ላይ ጠቃሚ መረጃን በማሰራጨት ላይ አተኩሮ እየሰራ ነው May 3, 2021 20 ኛው ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀን ተከበረ September 17, 2021 የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ለሰራተኞቹ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ February 11, 2022