የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:መጋቢት 18, 2022 Post category:Uncategorized የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተሰጣቸዉን ትምህርት መነሻ በማድረግ የደንና ግጦሽ መሬት እፅዋት ብዝሀ ሕይወትን ከክፍሉ የደን ተመራማሪዎች ጋር በመሆን በኢንስቲትዩቱ ግቢ ውስጥ የሚገኙንት ደኖች እንዲለዩና ሳይንሳዊ መጠሪያቸውን እንዲያቁ ይረዳቸዉ ዘንድ ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በጉብኝታቸው ወቅት የደን ተመራማሪዎቹ በቂ የሆነ እውቀት እንዲኖረን ላደረጉት ጥረትና ትብብር ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ ግንቦት 19, 2025 የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ተከናወነ ጥቅምት 25, 2021 የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025