የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ተከናወነ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ጥቅምት 25, 2021 Post category:Uncategorized በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ጥቅምት 11 ቀን 2014 ዓ.ም ተከናወነ፡፡ የደም ልገሳ መርሀ-ግብሩን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መለሰ ማሪዮ ማስጀመራቸው ታውቋል፡፡ ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበል ደም መለገሳቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ደም ለጋሽ የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች መግለጻቸውን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የአጋር የምርምር ተቋማትና የቁልፍ ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ ተካሄደ መጋቢት 19, 2024 ብሔራዊ የፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ተደረገ ታህሳስ 1, 2023 በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት እና በዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት መካከል የጋራ ሴሚናር ተካሄደ። መጋቢት 20, 2025