የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ተከናወነ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ጥቅምት 25, 2021 Post category:Uncategorized በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ጥቅምት 11 ቀን 2014 ዓ.ም ተከናወነ፡፡ የደም ልገሳ መርሀ-ግብሩን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መለሰ ማሪዮ ማስጀመራቸው ታውቋል፡፡ ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበል ደም መለገሳቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ደም ለጋሽ የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች መግለጻቸውን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ መርሐ ግብር አከናወነ ሐምሌ 30, 2025 ስልጠና ተሰጠ ግንቦት 10, 2025 ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀን በባህላዊ ምግቦች ትርኢት ተከብሮ ዋለ ግንቦት 22, 2025