ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ግንቦት 19, 2025 Post category:Uncategorized የዓለም አቀፉን የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል አከባበር የተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አዳራሽ ተሰጠ፡፡ጋዜጣዊ መግለጫውን ዶ/ር ካርታ ካስኬ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር የሰጡ ሲሆን ከጋዜጠኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በቂ ምላሾች ተሰጥተው ፕሮግራሙ ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የፕሮጀክት ማስጀመሪያ ወርክሾፕ ተካሄደ ሚያዝያ 12, 2025 የተመረጡ ዘሮችን ለአርሶ አደሮች የማስረከብ መርሀ-ግብር ተከናወነ መጋቢት 12, 2025 ከቻይና የሳይንስ አካዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ውይይት ተደረገ ጥር 23, 2024