You are currently viewing Press Release Given

ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ

የዓለም አቀፉን የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል አከባበር የተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አዳራሽ ተሰጠ፡፡

ጋዜጣዊ መግለጫውን ዶ/ር ካርታ ካስኬ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር የሰጡ ሲሆን ከጋዜጠኞች ለቀረቡ ጥያቄዎች በቂ ምላሾች ተሰጥተው ፕሮግራሙ ተጠናቋል፡፡