የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ተከናወነ Post author:በፍቃዱ ከፈለኝ Post published:ጥቅምት 25, 2021 Post category:Uncategorized በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ጥቅምት 11 ቀን 2014 ዓ.ም ተከናወነ፡፡ የደም ልገሳ መርሀ-ግብሩን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መለሰ ማሪዮ ማስጀመራቸው ታውቋል፡፡ ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበል ደም መለገሳቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ደም ለጋሽ የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች መግለጻቸውን መረዳት ተችሏል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የሰውና ባዮስፌር ሪዘርቭ ብሔራዊ ኮሚቴ ዓመታዊ ስብሰባ ተካሄደ መጋቢት 12, 2024 Biodiversity and Ecosystem Service Network (BES Net) ፕሮጀክት የዉይይት መድረክ ተካሄደ ታህሳስ 11, 2023 የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ሰውና ተፈጥሮ ስብሰባ በሃንግዙ ቻይና የኢትዮጵያን የአኝዋ ባዮስፌር ሪዘርቭ የዓለም ባዮስፌር ሪዘርቭ መረብ አድርጎ መረጠ። መስከረም 27, 2025
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ሰውና ተፈጥሮ ስብሰባ በሃንግዙ ቻይና የኢትዮጵያን የአኝዋ ባዮስፌር ሪዘርቭ የዓለም ባዮስፌር ሪዘርቭ መረብ አድርጎ መረጠ። መስከረም 27, 2025