የዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ትምህርታዊ ጉብኝት አደረጉ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:ጥቅምት 25, 2021 Post category:Uncategorized ጥቅምት 11ቀን 2014 ዓ.ም የዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ተማሪዎችና መምህራን በንድፈ ሀሳብ የተማሩትን ትምህርት በተግባር ለማጠናከር የሚያግዛቸዉን ጉብኝት በአዝርዕትና ሆርቲካልቸር ዳይሬክቶሬት የስራ ክፍል አከናወኑ፡፡ ጉብኝቱ እንዳስደሰታቸውና በብዝሀ ሕይወት ላይ ያላቸዉን እዉቀት እንደሚያሳድግላቸዉ መምህራኖቹና ተማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025 ወርሀዊ ሳይንሳዊ ሴሚናር ቀረበ ጥቅምት 25, 2021 Biodiversity and Ecosystem Service Network (BES Net) ፕሮጀክት የዉይይት መድረክ ተካሄደ ታህሳስ 11, 2023
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ልዑካን በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሐሴ 22/2017 ያስጀመረውን የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ጎበኘ። መስከረም 20, 2025