የዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ትምህርታዊ ጉብኝት አደረጉ Post author:ሜሮን ተሻለ Post published:ጥቅምት 25, 2021 Post category:Uncategorized ጥቅምት 11ቀን 2014 ዓ.ም የዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ተማሪዎችና መምህራን በንድፈ ሀሳብ የተማሩትን ትምህርት በተግባር ለማጠናከር የሚያግዛቸዉን ጉብኝት በአዝርዕትና ሆርቲካልቸር ዳይሬክቶሬት የስራ ክፍል አከናወኑ፡፡ ጉብኝቱ እንዳስደሰታቸውና በብዝሀ ሕይወት ላይ ያላቸዉን እዉቀት እንደሚያሳድግላቸዉ መምህራኖቹና ተማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡ ተጨማሪ ዜናዎች ዶክተር ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በመገኘት ውይይት አደረጉ መጋቢት 1, 2024 ከአለም አቀፍ የበቆሎ እና የስንዴ ማሻሻያ ማዕከል International Maize and Wheat Improvement Center (CIMMYT) ጋር ውይይት ተደረገ። ግንቦት 20, 2025 700 ሚሊዮን ችግኝ በአንድ ጀንበር_ " በመትከል ማንሰራራት " ሐምሌ 31, 2025
ከአለም አቀፍ የበቆሎ እና የስንዴ ማሻሻያ ማዕከል International Maize and Wheat Improvement Center (CIMMYT) ጋር ውይይት ተደረገ። ግንቦት 20, 2025