የባዮስፌሮች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ “Its About Life” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ጥቅምት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ተከበረ፡፡
ዶ/ር መለሰ ማርዮ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የእንኳን ደህና መጣችህ ንግግር ያደረጉ ሲሆን Ms. Lilian, በዩኔስኮ የአዲስ አበባ ተወካይም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
The Biosphere Reserve Approach: an initiative for multifaceted benefits ሰነድ በዶ/ር ታደሰ ወ/ማርያም የ Environment and Coffee Forest Forum (ECFF) ዋና ዳይሬክተር ሲቀርብ Ethiopian Biosphere Reserve Network: Establishment, undertaking, achievements & Challenges ሰነድ በዶ/ር ፈለቀ ወልደየስ የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር ለውይይት ቀርቧል፡፡
Agnuaw (Gambella) Biosphere Reserve Nomination process: An initiative under Progress ሰነድ በአማካሪ አካላትና በአቶ ሰለሞን ከበደ የመልካ ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡


