ዜና
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ መርሐ ግብር አከናወነ
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 30, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ መርሐ ግብር ከሀምሌ 22-23 ቀን 2017 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አከናወነ፡፡
"በመትከል ማንሰራራት " ሁለተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተከናወነ
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 28, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አመራሮችና የማኔጅመንት አባላት በቢሾፍቱ ከተማ ጨለለቃ ክ/ከተማ ሆራ አርሰዲ...
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ አመራሮች ከዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ስምምነት ዋና ፀሀፊ አስትሪድ ሹሜከርን ተቀብለው በብዝሀ ህይወት ጉዳዮች ላይ ምክክር አደረጉ ።
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 22, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩቱ አመራሮች ከዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ስምምነት ዋና ፀሀፊ ...
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አመራሮች ከፈረንሳይ አምባሳደር በኢትዮጵያ ጋር ተወያዩ
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 21, 2025
ሀምሌ 14 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፤ የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ከፍተኛ አመራሮች ከፈረንሳይ አምባሳደር በኢትዮጵያ አሌክሲ ላሜክና ቡድናቸዉን...
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት የመጀመሪያዉን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 17, 2025
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በኩራ ጂዳ ወረዳ አምስት ሺ ችግኞችን ተከለ፡፡
"በኢትዮጵያ የግብርና ሥርዓት ውስጥ የብዝሀ ሕይወትን ጉዳይ ማስረፅ" "Mainstreaming Biodiversity in the Agricultural System of Ethiopia." በሚል ርዕሰ-ጉዳይ ሀምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡
በፍቃዱ ከፈለኝሐምሌ 8, 2025
አቶ አብደታ ሮቢ የIUCN ኢትዮጵያ ተጠሪና የBIODEV 2030 አስተባባሪ የአውደ-ጥናቱን ዓላማ ጠቅሰው የሚጠበቁ ውጤቶችንም አቅርበዋል፡፡






