ዜና

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የሀገር በቀል ችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አከናወነ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ማመዴ ቀበሌ በቀዳማዊት ክብርት ዶ/ር ዝናሽ ታያቸው ጽ/ቤት በተገነባው የረገ ኤያት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ

የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የመትከል አካል የሆነውን አረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም አከናወነ፡፡

በኢትዮጵያ ባዮስፌሮች ዙሪያ የምክክር መድረክ ተካሄደ

በኢትዮጵያ በሚገኙት ባዮስፌሮች ዙሪያ ማክሰኞ ሰኔ 13 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡

የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ከተለያዩ ተቋማት ጋር ሰኔ 01 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡

ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ተካሄደ

በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት የተዘጋጀው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ከግንቦት 14-15 ቀን 2015 ዓ.ም በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተካሄደ፡፡

ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል ተከበረ

ዓለም አቀፍ የብዝሀ ሕይወት ቀን በዓል “ከስምምነት ወደ ተግባር፣ ብዝሀ ሕይወትን ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለስ” በሚል መሪ ቃል ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተከበረ፡፡