ዜና

የማዕድ ማጋራት መርሀ-ግብር ተካሄደ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የማዕድ ማጋራት መርሀ-ግብር ነሀሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ ቅጥር ግቢ አካሄደ፡፡

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተከናወነ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነውን የአቅመ ደካማ ቤት ግንባታ በሸገር ከተማ አስተዳደር በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነሀሴ 22 ቀን 2017 ዓ.ም አከናወነ፡፡

የዕቅድ ትስስር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ከማዕከላት አስተባባሪዎች ጋር የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ትስስር ከነሀሴ 19-20 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አከናወነ፡፡

ሴሚናር ተካሄደ

በኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የስልጠና፣ ማማከር፣ ፕሮጀክት ክትትልና ድጋፍ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አስተባባሪነት ዓርብ ነሀሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሴሚናር ተካሄደ፡፡

በአሳታፊ የተገኙ የስንዴ ዓይነቴዎች ብዜት ሥራ የመስክ ጉብኝት እና ውይይት ተካሄደ

ሐምሌ 26/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ካርታ ካስኬ እና ዶ/ር አብዮት ብርሃኑ...

700 ሚሊዮን ችግኝ በአንድ ጀንበር_ " በመትከል ማንሰራራት "

ዛሬ ማለዳ ሀምሌ 24/11/2017 ዓ/ም ደማቅ አሻራችንን ያሳረፍንበት ቀን ነው ።