ዜና
ወቅታዊ ሀገራዊ ሰነድ እና የተቋሙ የ9ወር ሪፖርት ለውይይት ቀረበ
በፍቃዱ ከፈለኝሚያዝያ 17, 2025
በኢትዮጵያ ብዝኃ ህይወት ኢንስቲቲዩት አቶ ማስረሻ የማነ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ የዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ አዝማሚያ በኢትዮጵያ ላይ ያለው አንድምታ እና የተቋሙ የ9 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሰራተኞች አቅርበዋል።
በአሳታፊ የነባር ዘር ምርምር (Participatory Variety Selection) የተመረጡ ነባር የስንዴ ዓይነቴዎች (farmers varieties) ዘር ሥርጭት ተከናወነ
በፍቃዱ ከፈለኝሚያዝያ 15, 2025
በአሳታፊ የነባር ዘር ምርምር (Participatory Variety Selection) የተመረጡ ነባር የስንዴ ዓይነቴዎች (farmers varieties) ዘር ሥርጭት ተከናወነ
በአሳታፊ የነባር ዘር ምርምር (Participatory Variety Selection) የተገኙ ነባር የስንዴ ዓይነቴዎች (farmers varieties) በምርምር ጣቢያ የመዝራት መርሀ-ግብር ተከናወነ
በፍቃዱ ከፈለኝሚያዝያ 14, 2025
በአሳታፊ የነባር ዘር ምርምር (Participatory Variety Selection) የተገኙ ነባር የስንዴ ዓይነቴዎች (farmers varieties) በምርምር ጣቢያ የመዝራት መርሀ-ግብር ተከናወነ
በወቅታዊ ሀገራዊ ሰነድ ዙሪያ ውይይት ተደረገ
በፍቃዱ ከፈለኝሚያዝያ 1, 2025
በኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ሀገራዊ ሰነድ ዙሪያ መጋቢት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት ተደረገ፡፡
ከአዳዲስ አመራሮች ጋር ትውውቅ ተደረገ
በፍቃዱ ከፈለኝመጋቢት 26, 2025
ለኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዶ/ር ካርታ ካስኬ በዋና ዳይሬክተርነት እንዲሁም ዶ/ር አብዮት ብርሃኑ በም/ዋና ዳይሬክተርነት የተሾሙ ሲሆን መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ትዉዉቅ አድርገዋል፡፡






